Amharic Bible KJV icon

Amharic Bible KJV

★★★★★
★★★★★
(0.00/5)

1.0Free7 years ago

Download Amharic Bible KJV APK latest version Free for Android

Version 1.0
Update
Size 7.99 MB (8,379,750 bytes)
Developer Mercury App Development
Category Apps, Books & Reference
Package Name com.murcury.bible.kjv.am
OS 4.0.3 and up

Amharic Bible KJV APPLICATION description

መጽሐፍ ቅዱስ - Amharic Bible - [Selassie]
እባክዎ ከአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ እንድን መጽሐፍ ይምረጡ፡:
ብሉይ ኪዳን - Old Testament
ምዕራፍ 1

1፤ በመጀመሪያ እግዚአብሔር ሰማይንና ምድርን ፈጠረ።
2፤ ምድርም ባዶ ነበረች፥ አንዳችም አልነበረባትም፤ ጨለማም በጥልቁ ላይ ነበረ፤ የእግዚአብሔርም መንፈስ በውኃ ላይ ሰፍፎ ነበር።
3፤ እግዚአብሔርም። ብርሃን ይሁን ኣለ፤ ብርሃንም ሆነ።
4፤ እግዚአብሔርም ብርሃኑ መልካም እንደ ሆነ አየ፤ እግዚብሔርም ብርሃንንና ጨለማን ለየ።
5፤ እግዚአብሔርም ብርሃኑን ቀን ብሎ ጠራው፥ ጨለማውንም ሌሊት አለው። ማታም ሆነ ጥዋትም ሆነ፥ አንድ ቀን።
6፤ እግዚአብሔርም። በውኆች መካከል ጠፈር ይሁን፥ በውኃና በውኃ መካከልም ይክፈል አለ።
7፤ እግዚአብሔርም ጠፈርን አደረገ፥ ከጠፈር በታችና ከጠፈር በላይ ያሉትንም ውኆች ለየ፤ እንዲሁም ሆነ።
8፤ እግዚአብሔር ጠፈርን ሰማይ ብሎ ጠራው። ማታም ሆነ ጥዋትም ሆነ፥ ሁለተኛ ቀን።
9፤ እግዚአብሔርም። ከሰማይ በታች ያለው ውኃ በአንድ ስፍራ ይሰብሰብ፥ የብሱም ይገለጥ አለ እንዲሁም ሆነ።
10፤ እግዚአብሔርም የብሱን ምድር ብሎ ጠራው፤ የውኃ መከማቻውንም ባሕር አለው፤ እግዚእብሔርም ያ መልካም እንደ ሆነ አየ።
11፤ እግዚአብሔርም። ምድር ዘርን የሚሰጥ ሣርንና ቡቃያን በምድርም ላይ እንደ ወገኑ ዘሩ ያለበትን ፍሬን የሚያፈራ ዛፍን ታብቅል አለ፤ እንዲሁም ሆነ።
12፤ ምድርም ዘርን የሚሰጥ ሣርንና ቡቃያን እንደ ወገኑ ዘሩም ያለበትን ፍሬን የሚያፈራ ዛፍን እንደ ወገኑ አበቀለች። እግዚአብሔርም ያ መልካም እንደ ሆነ አየ።
13፤ ማታም ሆነ ጥዋትም ሆነ፥ ሦስተኛ ቀን።
14፤ እግዚአብሔርም አለ። ቀንና ሌሊትን ይለዩ ዘንድ ብርሃናት በሰማይ ጠፈር ይሁኑ፤ ለምልክቶች ለዘመኖች ለዕለታት ለዓመታትም ይሁኑ፤
15፤ በምድር ላይ ያበሩ ዘንድ በሰማይ ጠፈር ብርሃናት ይሁኑ፤ እንዲሁም ሆነ።
16፤ እግዚአብሔርም ሁለት ታላላቆች ብርሃናትን አደረገ፤ ትልቁ ብርሃን በቀን እንዲሠለጥን፥ ትንሹም ብርሃን በሌሊት እንዲሰለጥን፤ ከዋክብትንም ደግሞ አደረገ።
17፤ እግዚአብሔርም በምድር ላይ ያበሩ ዘንድ በሰማይ ጠፈር አኖራቸው፤
18፤ በቀንም በሌሊትም እንዲሠለጥኑ፥ ብርሃንንና ጨለማንም እንዲለዩ፤ እግዚአብሔርም ያ መልካም እንደ ሆነ አየ።
19፤ ማታም ሆነ ጥዋትም ሆነ፥ አራተኛ ቀን።
20፤ እግዚአብሔርም አለ። ውኃ ሕያው ነፍስ ያላቸውን ተንቀሳቃሾች ታስገኝ፥ ወፎችም ከምድር በላይ ከሰማይ ጠፈር በታች ይብረሩ።
21፤ እግዚአብሔርም ታላላቆች አንበሪዎችን፥ ውኃይቱ እንደ ወገኑ ያስገኘቻቸውንም ተንቀሳቃሾቹን ሕያዋን ፍጥረታት ሁሉ፥ እንደ ወገኑ የሚበሩትንም ወፎች ሁሉ ፈጠረ፤ እግዚአብሔርም ያ መልካም እንደ ሆነ አየ።
22፤ እግዚአብሔርም እንዲህ ብሎ ባረካቸው። ብዙ ተባዙም የባሕርንም ውኃ ሙሉአት፤ ወፎችም በምድር ላይ ይብዙ።
23፤ ማታም ሆነ ጥዋትም ሆነ፥ አምስተኛ ቀን።
24፤ እግዚአብሔርም አለ። ምድር ሕያዋን ፍጥረታትን እንደ ወገኑ፥ እንስሳትንና ተንቀሳቃሾችን የምድር አራዊትንም እንደ ወገኑ፥ ታውጣ፤ እንዲሁም ሆነ።
25፤ እግዚአብሔር የምድር አራዊትን እንደ ወገኑ አደረገ፥ እንስሳውንም እንደ ወገኑ፥ የመሬት ተንቀሳቃሾችንም እንደ ወገኑ አደረገ፤ እግዚአብሔርም ያ መልካም እንደ ሆነ አየ።
26፤ እግዚአብሔርም አለ። ሰውን በመልካችን እንደ ምሳሌአችን እንፍጠር፤ የባሕር ዓሦችንና የሰማይ ወፎችን፥ እንስሳትንና ምድርን ሁሉ፥ በምድር ላይ የሚንቀሳቀሱትንም ሁሉ ይግዙ።
27፤ እግዚአብሔርም ሰውን በመልኩ ፈጠረ፤ በእግዚአብሔር መልክ ፈጠረው፤ ወንድና ሴት አድርጎ ፈጠራቸው።
28፤ እግዚአብሔርም ባረካቸው፥ እንዲህም አላቸው። ብዙ፥ ተባዙ፥ ምድርንም ሙሉአት፥ ግዙአትም፤ የባሕርን ዓሦችና የሰማይን ወፎች በምድር ላይ የሚንቀሳቀሱትንም ሁሉ ግዙአቸው።
29፤ እግዚአብሔርም አለ። እነሆ መብል ይሆናችሁ ዘንድ በምድር ፊት ሁሉ ላይ ዘሩ በእርሱ ያለውን ሐመልማል ሁሉ፥ የዛፍን ፍሬ የሚያፈራውንና ዘር ያለውንም ዛፍ ሁሉ ሰጠኋችሁ፤
30፤ ለምድርም አራዊት ሁሉ፥ ለሰማይም ወፎች ሁሉ፥ ሕያው ነፍስ ላላቸው ለምድር ተንቀሳቃሾችም ሁሉ የሚበቅለው ሐመልማል ሁሉ መብል ይሁንላቸው፤ እንዲሁም ሆነ።
31፤ እግዚአብሔርም ያደረገውን ሁሉ አየ፥ እነሆም እጅግ መልካም ነበረ። ማታም ሆነ ጥዋትም ሆነ፥ ስድስተኛ ቀን።

Gn [1] ኦሪት ዘፍጥረት
Ex [2] ኦሪት ዘጸአት
Lv [3] ኦሪት ዘሌዋውያን
Nm [4] ኦሪት ዘኍልቍ
Dt [5] ኦሪት ዘዳግም
Js [6] መጽሐፈ ኢያሱ ወልደ ነዌ
Jg*[7] መጽሐፈ መሣፍንት
Rt [8] መጽሐፈ ሩት
1Sm [9] መጽሐፈ ሳሙኤል ቀዳማዊ
2Sm [10] መጽሐፈ ሳሙኤል ካል
1Kn [11] መጽሐፈ ነገሥት ቀዳማዊ።
2Kn [12] መጽሐፈ ነገሥት ካልዕ።
1Ch [13] መጽሐፈ ዜና መዋዕል ቀዳማዊ።
2Ch [14] መጽሐፈ ዜና መዋዕል ካልዕ።
Ez [15] መጽሐፈ ዕዝራ።
Nh [16] መጽሐፈ ነህምያ።
Es [17] መጽሐፈ አስቴር።
Jb [18] መጽሐፈ ኢዮብ።
Ps [19] መዝሙረ ዳዊት
Pr [20] መጽሐፈ ምሳሌ
Ec [21] መጽሐፈ መክብብ
Sn [22] መኃልየ መኃልይ ዘሰሎሞን
Is [23] ትንቢተ ኢሳይያስ
Jr [24] ትንቢተ ኤርምያስ
Lm [25] ሰቆቃው ኤርምያስ
Ek* [26] ትንቢተ ሕዝቅኤል
Dn [27] ትንቢተ ዳንኤል
Hs [28] ትንቢተ ሆሴዕ
Jl [29] ትንቢተ ኢዮኤል
Am [30] ትንቢተ አሞጽ
Ob [31] ትንቢተ አብድዩ
Jh [32] ትንቢተ ዮናስ
Mc [33] ትንቢተ ሚክያስ
Na* [34] ትንቢተ ናሆም
Hk* [35] ትንቢተ ዕንባቆም
Zp [36] ትንቢተ ሶፎንያስ
Hg [37] ትንቢተ ሐጌ
Zc [38] ትንቢተ ዘካርያስ
Ml [39] ትንቢተ ሚልክያ The Bible - Amharic Bible - [Selassie]
Please select the Bible's book of the same issues:
The Old Testament - Old Testament
chapter 1:

1 In the beginning God created the heavens.
2 And the earth was formless and empty, and void, and darkness was upon the deep, and the Spirit of God was hovering over the water.
3 And the LORD. Let there be light and there was light.
4 And God saw the light was good: and God divided the light from the darkness.
5 And God called the light Day, and the darkness he called Night. And the evening and the morning were the first day.
6 And the LORD. However, the expanse between the waters, and let the water.
7 And God made the firmament and separated the waters which were above the firmament: and it was so.
8 And God called the firmament Heaven. And the evening and the morning were the second day.
9 And the LORD. Waters under the heaven be gathered together unto one place, and it was dry.
10 And God called the dry land Earth, Seas Seas was good.
11 And the LORD. The earth according to its kind on the earth, the herb yielding seed, and the fruit tree yielding seed, and it was.
12 And the earth according to its kind yielding seed, each according to its kind and the tree yielding fruit. And God saw that it was good.
13 And the evening and the morning were the third day.
14 And the Lord said. Night lights in the firmament of the heaven to divide, lights and years;
15, be lights in the firmament of the heaven to give light upon the earth: and it was so.
16 And God made two great lights, the greater light to rule the day, and the lesser light to rule the night: he made the stars also.
17 And God set them in the firmament of the heaven to give light upon the earth;
18, day and night, light and darkness: and God saw that it was good.
19 And the evening and the morning were the fourth day.
20 And the Lord said. The waters bring forth life, the birds fly above the earth under the firmament of heaven.
21 And God created great whales, and every living creature that moveth, whales and birds according to their kind: and God saw that it was good.
22 And God blessed them, saying. And multiply, and fill the waters fowl multiply in the earth.
23 And the evening and the morning were the fifth day.
24 And the Lord said. The land of the living creature according to its kind: cattle and creeping beasts of the earth according to its kind, and it was.
25 And God made the beasts of the earth according to its kind, cattle according to its kind, reptiles of the earth according to its kind: and God saw that it was good.
26 And the Lord said. Man in our image according to our likeness, fish of the sea, the whole earth, and over every creeping on the earth.
27 So God created man in his own image, in the image of God he created them male and female.
28 And God blessed them, he said. Multiply, and fill the earth and subdue fish of the sea and every living creature that is moving upon the earth.
29 And the Lord said. Here herb bearing seed, on the face of all the earth, and every herb of him, which is the fruit of a tree yielding seed;
30 And all the beasts of the earth and all the birds of every living creature with you every herb yielding seed, which grows all the beasts of the earth: and it was so.
31 And God saw everything he had made, and behold it was very good. And the evening and the morning were the sixth day.

Gn [1] Genesis
Ex [2] Exodus
Lv [3] Leviticus
Nm [4] Numbers
Dt [5] Deuteronomy
Js [6] Joshua
Jg * [7] Judges
Rt [8] Book of Ruth
1Sm [9] Samuel
2Sm [10] Samuel
1Kn [11] Book of Kings.
2Kn [12] Kings.
1Ch [13] Chronicles.
2Ch [14] Book of Chronicles.
Ez [15] Ezra.
Nh [16] Nehemiah.
Es [17] Book of Esther.
Jb [18] The book of Job.
Ps [19] Psalms
Pr [20] Proverbs
Ec [21] Ecclesiastes
Sn [22] Song of Songs
Is [23] Isaiah
Jr [24] Jeremiah
Lm [25] Lamentations
Ek * [26] Ezekiel
Dn [27] Daniel
Hs [28] Hosea
Jl [29] Joel
Am [30] Amos
Ob [31] Obadiah
Jh [32] Jonah
Mc [33] Micah
Na * [34] Nahum
Hk * [35] NAS Habakkuk
Zp [36] Zep
Hg [37] NAS Haggai
Zc [38] Zechariah
Ml [39] Malachi
↓ Read more
Amharic Bible KJV screen 1 Amharic Bible KJV screen 2 Amharic Bible KJV screen 3 Amharic Bible KJV screen 4 Amharic Bible KJV screen 5 Amharic Bible KJV screen 6 Amharic Bible KJV screen 7 Amharic Bible KJV screen 8 Amharic Bible KJV screen 9